|
ጋምቤላ, ነሐሴ 28/2002/የጋምቤላ ህዝቦች አንድነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋህአዴን) አራተኛ ድርጅታዊ ጉባኤ የድርጅቱን ዋናና ምክትል ሊቀመንበር ፣የማእከላዊ ኮሚቴ፣ የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን አባላትን በመምረጥ ከትናንት በስቲያ ተጠናቀቀ። |
|
አዲስ አበባ ነሐሴ 27/2002/ዋኢማ/ ሰሞኑን ማንነታቸው ከማይታወቁ የሞባይል ቁጥሮች፣ ድረ-ገጾች፣ ኢሜይልና የሞባይል አጭር የጽሑፍ መልዕክቶች /ኤስኤምኤስ/ “አደገኛ የሞባይል ፍሪኩዌንሲ በጤና ላይ አደጋ ያደርሳል” ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ መሠረተ-ቢስ መሆኑን የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን አስታወቀ። |